የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የገንዳ ወፍጮ እና ፓምኘ ፋውንዴሽን ሥራ ለደረጃ 5 GC እና ከዚያ በላይ ወይም 4 BC እና ከዚያ በላይ ፣ የእንፋሎት መስመሮችን አስፈላጊ ግብዓቶችን በማቅረብ በኢንሱሌሽን የመሸፈን ሥራ የአገልግሎት ግዥ ፣ በሬ ላይ ቁጥር መፃፊያ ሰማያዊ ቀለም እና የምድር ሚዛን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


Print

Bid closing date
Apr 11, 2023 10:00 AM
Bid opening date
Apr 11, 2023 10:30 AM
Published on
ሪፖርተር (Mar 29, 2023)
Posted
Bid document price
በየሎቱ የተለያየ ነዉ
Bid bond
2%
Region

በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 6/2015

የአዲስ አበባ  ቄራዎች ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በድጋሚ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

  1. የገንዳ ወፍጮ እና ፓምኘ ፋውንዴሽን ሥራ ለደረጃ 5GC እና ከዚያ በላይ ወይም 4BC እና ከዚያ በላይ፣  
  2. የእንፋሎት መስመሮችን አስፈላጊ ግብዓቶችን በማቅረብ በኢንሱሌሽን የመሸፈን ሥራ የአገልግሎት ግዥ፣
  3. በሬ ላይ ቁጥር መፃፊያ ሰማያዊ ቀለም
  4. የምድር ሚዛን 
           

ማንኛውም ተጫራች፡-

  • በዘርፉ ወይም በተመሳሳይ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው፣ የተ.እ.ታ ተመዝጋቢ የሆነ እና የቲን ሰርተፍኬት ያለው።
  • በተራ ቁጥር 1 ለተጠቀሰው ጨረታ የማይመለስ ብር 500/ አምስት መቶ ብር/ እንዲሁም ከተራ ቁጥር 2-4 ለተጠቀሱት የጨረታ ዓይነቶች  ለእያንዳንዳቸው የማይመለስ ብር 200/ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል በስራ ሰዓት ከግዥና ንብረት አስተዳደር የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 30 ዝርዝር መረጃ የያዘውን የጨረታ ሠነድ ማግኘት ይችላል።
  • የጨረታ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ ለሚጫረትበት የጠቅላላ ዋጋውን 2% በሲ.ፒ.ኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርበታል፣
  • የጨረታ ሰነዶችና ከጨረታው ጋር ተያያዥ የሆኑ ሠነዶችን በፖስታ በማሸግ ከጨረታ መዝጊያው ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለበ።
  • ጨረታው  ሚያዚያ 3 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት የሁሉም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ውስጥ ይከፈታል።
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011 466 7501 መጠየቅ ይቻላል።

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት

Company Info
Filed Under