ኢትዮ ቴሌኮም ያገለገሉ ተሸከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ በዝግ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Print

Bid closing date
Jan 30, 2023 4:00 PM
Bid opening date
Jan 31, 2023 11:00 AM
Published on
ኢትዮ ቴሌኮም (Jan 13, 2023)
Posted
Bid document price
100.00 (አንድ መቶ ብር)
Bid bond
0
Region
Tender Documents
ያገለገሉ ተሸከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ በዝግ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Price: ETB 100
Bidding closed
File size: 5 MB

ጨረታ ቁጥር FD/AM/03/2015

ኢትዮ ቴሌኮም ያገለገሉ ተሸከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ በዝግ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

  1. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከጥር 8 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥር 22 ቀን 2015 ዓ.ም ከኤክስትራ ቴንደር ፣አፍሮ ቴንደር እና ቱ መርካቶ ዶት ኮም ድህረ ገጽ (web site) የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ) በ ቴሌ ብር በመክፈል መግዛት አለባቸው፡፡
  2. ተሽከርካሪዎችን ለማየት ተጫራቾች አቃቂ በሚገኘው የኢትዮቴሌኮም ዕቃ ግምጃ ቤት በመገኘት ከጥር 8 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥር 19 ቀን 2015 ዓ.ም ዘወትር በስራ ሰዓት (ከሰኞ-አርብ) ማየት የሚችሉ ሲሆን ነገር ግን በመዝጊያው ቀን ጥር 22 እስከ ጠዋት 6፡00 ድረስ ብቻ ይሆናል፡፡
  3. ጨረታ የሚዘገው ጥር 22 2015 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ ነው፡፡
  4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አቃቂ በሚገኘዉ የኢትዮ ቴሌኮም ዕቃ ግምጃ ቤት ጥር 23 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
  5. ኢትዮ ቴሌኮም ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  6. ዝርዝር መረጃውን ከጨረታ ሰነድ ማግኘት ይችላሉ፡፡
Company Info
Filed Under