የአዲስ አበባ  ቄራዎች ድርጅት 12 ሰው የሚጭን ተሽከርካሪ፣ ደብል ጋቢና ፒክ አኘ፣ 25 ሰው የመጫን አቅም ያለው ተሽከርካሪ ፣ 25 ኩንታል የመጫን አቅም ያላቸው ሁለት ተሽከርካሪዎች ላይ ካራሶሪያ የማስገንባት አገልግሎት ፣ የተለያዩ የኮምፒውተር መለዋወጫዎችና ቶነሮች፣ የአታችመንት ወረቀት ፣  የፅዳት ዕቃዎች ፣ የደንብ ልብስ ስፌት ከነጨርቁ፣ የሴቶች ቆዳ ጫማ፣ የወንዶች ቆዳ ጫማ፣ ሴፍቲ ሹዝ/ጫማ/ ፣  የተለያዩ የቧንቧ እቃዎች ፣ የተለያዩ የቴክኒክ መገልገለያ እቃዎች ፣ የተለያዩ የተሽከርካሪ መለዋወጫዎች ፣ የውሃ ፓምኘ ፣ ኮምኘሬሰር ፣ ኮንቴነር ጋሪ እና ሌሎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


Print

Bid closing date
Oct 20, 2022 10:00 AM
Bid opening date
Oct 20, 2022 10:30 AM
Published on
ቱመርካቶ.ኮም (Sep 23, 2022)
Posted
Bid document price
200.00 (ሁለት መቶ ብር)
Bid bond
2%
Region

ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 2/2015

የአዲስ አበባ  ቄራዎች ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፤

  1.  12 ሰው የሚጭን ተሽከርካሪ፣ ደብል ጋቢና ፒክ አኘ፣ 25 ሰው የመጫን አቅም ያለው ተሽከርካሪ፣
  2. 25 ኩንታል የመጫን አቅም ያላቸው ሁለት ተሽከርካሪዎች ላይ ካራሶሪያ የማስገንባት አገልግሎት፣
  3.  የተለያዩ የኮምፒውተር መለዋወጫዎችና ቶነሮች፣ የአታችመንት ወረቀት/81X61 Wood Free/  
  4.  የፅዳት ዕቃዎች
  5. የደንብ ልብስ ስፌት ከነጨርቁ፣ የሴቶች ቆዳ ጫማ፣ የወንዶች ቆዳ ጫማ፣ ሴፍቲ ሹዝ/ጫማ/
  6.  የተለያዩ የቧንቧ እቃዎች፣
  7. የተለያዩ የቴክኒክ መገልገለያ እቃዎች ፣
  8. የተለያዩ የተሽከርካሪ መለዋወጫዎች ፣
  9. የውሃ ፓምኘ ፣ ኮምኘሬሰር ፣ ኮንቴነር ጋሪ እና ሌሎች

ማንኛውም ተጫራች፡-

  •  በዘርፉ ወይም በተመሳሳይ ንግድ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው፣ የተ.. ተመዝጋቢ የሆነ እና የቲን ሰርተፍኬት ያለው፡፡
  • በተራ ቁጥር 1 ለተጠቀሰው የጨረታ ዓይነት  የማይመለስ ብር 500/አምስት መቶ ብር/ እንዲሁም በተራ ቁጥር 2-9 ለተጠቀሱት የጨረታ ዓይነቶች ለእያንዳንዳቸው የማይመለስ ብር 200/ሁለት መቶ ብር/  በመክፈል በስራ ሰዓት ከግዥና ንብረት አስተዳደር የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 3 ዝርዝር መረጃ የያዘውን የጨረታ ሠነድ ማግኘት ይችላል፣
  • የጨረታ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ ለሚጫረትበት የጠቅላላ ዋጋውን 2% በሲ..ኦ፣ በድርጅቱ ደረሰኝ በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርበታል፣
  • የጨረታ ሰነዶችና ከጨረታው ጋር ተያያዥ የሆኑ ሠነዶችን በፖስታ በማሸግ ከጨረታ መዝጊያው ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለበት፣
  • ጨረታው  ጥቅምት 10  ቀን 2015. ከጠዋቱ 4፡ዐዐ ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 43 ሰዓት  የሁሉም  ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ውስጥ ይከፈታል፡፡
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 11-4-65 22 94 /11 4 66 75 1 መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት

Company Info
Filed Under