ኤ ቢ ኤ ዋይ ኤስ ኃ.የተ.የግል ማህበር የተለያዩ የተረፈ ምርቶች ማለትም ቆሎ ልቃሚ ፣ ለውዝ ጥሬ ፣ ለውዝ ልቃሚ እና ፋጉሎ መስፈርቶቹን ለሚያሟሉ ድርጅቶችና ግለሰቦችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል


Print

Bid closing date
በየሣምንቱ ረቡዕ ከ ጠዋቱ 4:00
Bid opening date
በየሣምንቱ ረቡዕ ከ ጠዋቱ 4:30
Published on
ቱመርካቶ.ኮም (Jul 22, 2022)
Posted
Bid document price
Bid bond
5000 ብር
Region

ምርት ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

ኤ ቢ ኤ ዋይ ኤስ .የተ.የግል ማህበር የተለያዩ የተረፈ ምርት ሽያጮችን ማለትም

የተረፈ ምርት

ብዛት በኪሎግራም

መነሻ ዋጋ

ቆሎ ልቃሚ

2910

58

ለውዝ ጥሬ

1200

70

ለውዝ ልቃሚ

2200

65

ፋጉሎ

14350

20

ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶችና ግለሰቦችን በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል።

  1. ጨረታው የሚወጣው በየሣምንቱ ረቡዕ ሲሆን ከ ጠዋቱ 4:00 ተዘግቶ 4፡30 ይከፈታል
  2. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት የተለያዩ ተረፈ ምርቶች 5000 ብር በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  3. ተጫራቾች ለሚጫረቱባቸው እቃዎች ድርጅቱ ባወጣው የመነሻ ዋጋ ተንተርሰው ዋጋ ማቅረብ ይኖርባቸል
  4. ተጫራቾች ጨረታቸውን ከ ቀበና ወደ ሚኒሊክ ወደ ሚወስደው የድርጅቱ ዋና ቢሮ በመቅረብ ማስገባት ይችላሉ
  5. አሸናፊው ድርጅት ወይም ግለሰብ ያሸነፉባቸውን ዕቃዎች ዋጋ ከፍሎ ወዲያው ማንሳት ይኖርባቸዋል።
  6. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  7. ማንኛውም ተጫራች የሚፈልገው  ብዛት በተናጠል መጫረት ይችላል።
  8. ሌሎች ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም።
  9. ተጫራቾች በጨረታ ከሚሸጠው ዕቃ ጋር በዘርፉ የፀና ንግድ ፈቃድ ያላቸው የግብር ከፋይ መለያ  ማቅረብ አለባቸው፤ 

አድራሻ

ከ ቀበና ወደ ሚኒሊክ ወደ ሚወስደው መንገድ ላይ

ኤ ቢ ኤ ዋይ ኤስ  ኃ/የተ/የግ/ማህበር

ሞባይል ፡- 0947470027 ወይም 0930650029

አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

 

Company Info
A.B.A.Y.S Trading PLC
ኤ.ቢ.ኤ.ዋይ ኤስ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር
Address ከ ቀበና ወደ ሚኒሊክ ወደ ሚወስደው መንገድ ላይ
Mobile +251 94 747 0027+251 93 065 0029
Filed Under